የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 12:28, 29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 በመሆኑም ንጉሡ ከተማከረ በኋላ ሁለት የወርቅ ጥጃዎችን+ ሠርቶ ሕዝቡን “ወደ ኢየሩሳሌም መውጣት መንገላታት ይሆንባችኋል። እስራኤል ሆይ፣ ከግብፅ ምድር ያወጣህ አምላክህ ይኸውልህ” አለ።+ 29 ከዚያም አንደኛውን በቤቴል+ ሌላኛውን ደግሞ በዳን+ አቆመው።

  • ሆሴዕ 4:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እስራኤል ሆይ፣ አንቺ ብታመነዝሪም*+

      ይሁዳ ግን ተመሳሳይ በደል አትፈጽም።+

      ወደ ጊልጋል+ ወይም ወደ ቤትአዌን+ አትሂዱ፤

      ‘ሕያው ይሖዋን!’ ብላችሁም አትማሉ።+

  • ሆሴዕ 8:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ሰማርያ ሆይ፣ የጥጃ ጣዖትሽ ተጥሏል።+

      ቁጣዬ በእነሱ ላይ ይነዳል።+

      ንጹሕ መሆን* የሚሳናቸው እስከ መቼ ነው?

  • አሞጽ 3:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ‘እስራኤልን ለፈጸመው የዓመፅ ድርጊት* ሁሉ ተጠያቂ በማደርገው ቀን+

      የቤቴልንም መሠዊያዎች ተጠያቂ አደርጋለሁና፤+

      የመሠዊያው ቀንዶች ተቆርጠው ወደ ምድር ይወድቃሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ