የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሆሴዕ 9:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 “ክፉ ድርጊታቸውን ሁሉ በጊልጋል ፈጸሙ፤+ እኔም በዚያ ጠላኋቸው።

      በሠሩት ክፉ ድርጊት የተነሳ ከቤቴ አባርራቸዋለሁ።+

      ከእንግዲህ ወዲያ ፍቅሬን እነፍጋቸዋለሁ፤+

      አለቆቻቸው ሁሉ እልኸኞች ናቸው።

  • ሆሴዕ 12:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በጊልያድ ማታለልና* ውሸት አለ።+

      በጊልጋል በሬዎችን ሠውተዋል፤+

      በተጨማሪም መሠዊያዎቻቸው በእርሻ ትልም ላይ እንዳለ የድንጋይ ክምር ናቸው።+

  • አሞጽ 4:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ‘ወደ ቤቴል ኑና ኃጢአት ሥሩ፤*+

      ወደ ጊልጋልም ሄዳችሁ ብዙ ኃጢአት ፈጽሙ!+

      በማለዳ መሥዋዕቶቻችሁን፣+

      በሦስተኛውም ቀን አሥራቶቻችሁን* አቅርቡ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ