የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 17:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 የይሁዳም ሰዎች ቢሆኑ የአምላካቸውን የይሖዋን ትእዛዛት አልጠበቁም፤+ እነሱም እስራኤላውያን በተከተሏቸው ልማዶች ተመላለሱ።+

  • ኤርምያስ 2:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 አንቺ ግን ‘እኔ ንጹሕ ነኝ።

      በእርግጥ ቁጣው ከእኔ ተመልሷል’ ትያለሽ።

      ‘ኃጢአት አልሠራሁም’ ስለምትዪ፣

      በአንቺ ላይ ፍርድ አመጣለሁ።

  • ሆሴዕ 4:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣

      ይሖዋ ከምድሪቱ ነዋሪዎች ጋር ስለሚፋረድ የይሖዋን ቃል ስሙ፤+

      ምክንያቱም በምድሪቱ ላይ እውነት፣ ታማኝ ፍቅርና አምላክን ማወቅ የለም።+

  • ሚክያስ 6:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ተራሮች ሆይ፣ እናንተ ጽኑ የምድር መሠረቶች፣

      የይሖዋን ሙግት ስሙ፤+

      ይሖዋ ከሕዝቡ ጋር ሙግት አለውና፤

      ከእስራኤልም ጋር ይከራከራል፦+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ