የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 25:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ሞትን ለዘላለም ይውጣል፤*+

      ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ከፊት ሁሉ እንባን ያብሳል።*+

      በሕዝቡ ላይ የደረሰውን ነቀፋ ከመላው ምድር ያስወግዳል፤

      ይሖዋ ራሱ ይህን ተናግሯልና።

  • ኢሳይያስ 26:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 “ሙታንህ ሕያዋን ይሆናሉ።

      የእኔ አስከሬኖች ይነሳሉ።+

      እናንተ በአፈር ውስጥ የምትኖሩ፣+

      ተነሱ፤ በደስታም እልል በሉ!

      ጠልህ እንደ ማለዳ ጠል ነውና፤*

      ምድርም በሞት የተረቱት ዳግም ሕይወት እንዲያገኙ ታደርጋለች።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ