-
ኢዩኤል 2:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “በጽዮን ቀንደ መለከት ንፉ!+
በቅዱሱ ተራራዬ ላይ ቀረርቶ አሰሙ።
-
-
ሶፎንያስ 2:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የተላለፈው ውሳኔ ከመፈጸሙ በፊት፣
ቀኑ እንደ ገለባ ከማለፉ በፊት፣
የሚነደው የይሖዋ ቁጣ ሳይመጣባችሁ፣+
የይሖዋ የቁጣ ቀን ሳይደርስባችሁ፣
-