የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 30:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ወዮ! ያ ቀን አስፈሪ* ነውና።+

      በዓይነቱ ልዩ የሆነ ቀን ነው፤

      ለያዕቆብ የጭንቅ ጊዜ ይሆናል።

      ሆኖም ከዚያ ቀን ይተርፋል።”

  • አሞጽ 5:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ‘የይሖዋን ቀን ለሚናፍቁ ወዮላቸው!+

      የይሖዋ ቀን ለእናንተ ምን ያመጣ ይሆን?+

      ያ ቀን ጨለማ እንጂ ብርሃን አይሆንም።+

  • ሶፎንያስ 1:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ያ ቀን የታላቅ ቁጣ ቀን፣+

      የጭንቀትና የሥቃይ ቀን፣+

      የአውሎ ነፋስና የጥፋት ቀን፣

      የጨለማና የጭጋግ ቀን፣+

      የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ይሆናል፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ