የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አብድዩ 19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እነሱ ኔጌብንና የኤሳውን ተራራማ ምድር፣+

      ሸፌላንና የፍልስጤምን ምድር ይወርሳሉ።+

      የኤፍሬምን መሬትና የሰማርያን መሬት ይወርሳሉ፤+

      ቢንያምም ጊልያድን ይወርሳል።

      20 እስከ ሰራፕታ+ ድረስ ያለው የከነአናውያን ምድር፣

      ከዚህ የመከላከያ ግንብ* በግዞት የተወሰዱት ሰዎች+ ይኸውም የእስራኤል ሕዝብ ይዞታ ይሆናል።

      በሰፋራድ የነበሩት ከኢየሩሳሌም በግዞት የተወሰዱ ሰዎችም የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ