የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 24:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 እስራኤል ጀግንነቱን ሲያሳይ

      ኤዶም ርስቱ ይሆናል፤+

      ሴይርም+ የጠላቶቹ ርስት ይሆናል።+

  • ኢሳይያስ 11:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በምዕራብ በኩል በፍልስጤም ተረተር* ላይ በድንገት ይወርዳሉ፤

      ግንባር ፈጥረው በምሥራቅ የሚኖሩ ሕዝቦችን ይዘርፋሉ።

      በኤዶምና+ በሞዓብ+ ላይ እጃቸውን* ይዘረጋሉ፤

      አሞናውያንም ተገዢዎቻቸው ይሆናሉ።+

  • አብድዩ 18, 19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣

      የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤

      የኤሳው ቤት ደግሞ እንደ ገለባ ይሆናል፤

      እነሱም ያቃጥሏቸዋል፤ ይበሏቸዋልም፤

      ከኤሳውም ቤት የሚተርፍ አይኖርም፤+

      ይሖዋ ራሱ ተናግሯልና።

      19 እነሱ ኔጌብንና የኤሳውን ተራራማ ምድር፣+

      ሸፌላንና የፍልስጤምን ምድር ይወርሳሉ።+

      የኤፍሬምን መሬትና የሰማርያን መሬት ይወርሳሉ፤+

      ቢንያምም ጊልያድን ይወርሳል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ