የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አሞጽ 5:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ድሃው ለእርሻ ቦታው ኪራይ* እንዲከፍል ስለምታደርጉ፣

      እህሉንም በግብር መልክ ስለምትወስዱ፣+

      በተጠረበ ድንጋይ በሠራችሁት ቤት ውስጥ አትኖሩም፤+

      ደግሞም ከተከላችኋቸው ምርጥ የወይን ተክሎች የሚገኘውን የወይን ጠጅ አትጠጡም።+

  • አሞጽ 8:4-6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 እናንተ ድሆችን የምትረጋግጡ፣

      በምድሪቱ ላይ ያሉትንም የዋሆች የምታጠፉ ይህን ስሙ፤+

       5 እንዲህም ትላላችሁ፦ ‘እህላችንን መሸጥ እንድንችል የወር መባቻው የሚያልፈው መቼ ነው?+

      አዝመራችንንስ መሸጥ እንድንችል ሰንበት+ የሚያልፈው መቼ ነው?

      ያን ጊዜ በሐሰተኛ ሚዛን ለማጭበርበር

      የኢፍ* መስፈሪያውን ማሳነስ፣

      ሰቅሉንም* ከፍ ማድረግ እንችላለን፤+

       6 ደግሞም ችግረኛውን በብር፣

      ድሃውንም በጥንድ ጫማ ዋጋ እንገዛለን፤+

      መናኛውንም እህል መሸጥ እንችላለን።’

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ