የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሆሴዕ 4:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እስራኤል ሆይ፣ አንቺ ብታመነዝሪም*+

      ይሁዳ ግን ተመሳሳይ በደል አትፈጽም።+

      ወደ ጊልጋል+ ወይም ወደ ቤትአዌን+ አትሂዱ፤

      ‘ሕያው ይሖዋን!’ ብላችሁም አትማሉ።+

  • ሆሴዕ 9:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 “ክፉ ድርጊታቸውን ሁሉ በጊልጋል ፈጸሙ፤+ እኔም በዚያ ጠላኋቸው።

      በሠሩት ክፉ ድርጊት የተነሳ ከቤቴ አባርራቸዋለሁ።+

      ከእንግዲህ ወዲያ ፍቅሬን እነፍጋቸዋለሁ፤+

      አለቆቻቸው ሁሉ እልኸኞች ናቸው።

  • አሞጽ 5:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ቤቴልን አትፈልጉ፤+

      ወደ ጊልጋል አትሂዱ፤+ ወደ ቤርሳቤህም አትሻገሩ፤+

      ጊልጋል ያለጥርጥር በግዞት ትወሰዳለችና፤+

      ቤቴልም እንዳልነበረች ትሆናለች።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ