የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በዚያን ቀን ይሖዋ ዳግመኛ እጁን ዘርግቶ የተረፉትን የሕዝቡን ቀሪዎች ለሁለተኛ ጊዜ ከአሦር፣+ ከግብፅ፣+ ከጳትሮስ፣+ ከኢትዮጵያ፣*+ ከኤላም፣+ ከሰናኦር፣* ከሃማትና ከባሕር ደሴቶች+ መልሶ ይሰበስባል።

  • ኤርምያስ 23:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 “ከዚያም የቀሩትን በጎቼን ከበተንኩባቸው አገሮች ሁሉ እሰበስባቸዋለሁ፤+ ወደ መሰማሪያቸውም መልሼ አመጣቸዋለሁ፤+ እነሱም ፍሬያማ ይሆናሉ፤ ደግሞም ይበዛሉ።+

  • ኤርምያስ 31:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “በታላቅ ደስታ ወደ ያዕቆብ ጩኹ።

      ከብሔራት በላይ ስለሆናችሁ እልል በሉ።+

      ይህን አውጁ፤ ውዳሴ አቅርቡ፤

      ደግሞም ‘ይሖዋ ሆይ፣ ሕዝብህን፣ የእስራኤልን ቀሪዎች አድን’ በሉ።+

       8 ከሰሜን ምድር መልሼ አመጣቸዋለሁ።+

      ከምድር ዳርቻዎች እሰበስባቸዋለሁ።+

      በመካከላቸው ዓይነ ስውርና አንካሳ፣+

      ነፍሰ ጡርና ልትወልድ የተቃረበች ሴት በአንድነት ይገኛሉ።

      ታላቅ ጉባኤ ሆነው ወደዚህ ይመለሳሉ።+

  • ሚክያስ 4:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 “በዚያ ቀን” ይላል ይሖዋ፣

      “የሚያነክሰውን* እሰበስባለሁ፤

      ደግሞም የተበተኑትንና

      ያንገላታኋቸውን ሰዎች አንድ ላይ እሰበስባለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ