የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 61:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 በኀፍረት ፋንታ እጥፍ ድርሻ ይኖራችኋል፤

      በውርደትም ፋንታ በሚያገኙት ድርሻ በደስታ እልል ይላሉ።

      አዎ፣ በምድራቸው እጥፍ ድርሻ ይወርሳሉ።+

      የዘላለም ሐሴት የእነሱ ይሆናል።+

  • ኤርምያስ 30:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 “አንተም አገልጋዬ ያዕቆብ ሆይ፣ አትፍራ” ይላል ይሖዋ፤

      “እስራኤል ሆይ፣ አትሸበር።+

      አንተን ከሩቅ አገር፣

      ዘርህንም ተማርኮ ከተወሰደበት ምድር እታደጋለሁና።+

      ያዕቆብ ይመለሳል፤ ሳይረበሽም ተረጋግቶ ይቀመጣል፤

      የሚያስፈራቸው አይኖርም።”+

  • ኤርምያስ 33:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 ከይሁዳ የተማረኩትንና ከእስራኤል የተማረኩትን እመልሳለሁ፤+ እንደቀድሞውም እገነባቸዋለሁ።+

  • ኤርምያስ 33:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 እሷም የማደርግላቸውን መልካም ነገር በሙሉ በሚሰሙ የምድር ብሔራት ሁሉ ፊት የሐሴት ስም፣ ውዳሴና ውበት ትሆንልኛለች።+ በማደርግላት መልካም ነገር ሁሉና በምሰጣት ሰላም ሁሉ የተነሳ በፍርሃት ይርዳሉ፤ ይንቀጠቀጣሉም።’”+

  • ሕዝቅኤል 39:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 “ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘በምርኮ የተወሰዱትን የያዕቆብ ወገኖች እመልሳለሁ፤+ ለእስራኤል ቤት ሰዎች ሁሉ ምሕረት አደርግላቸዋለሁ፤+ የስሜንም ቅድስና አስከብራለሁ።*+

  • ሕዝቅኤል 39:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ከሕዝቦች መካከል መልሼ ሳመጣቸውና ከጠላቶቻቸው አገሮች ስሰበስባቸው፣+ በብዙ ብሔራት ፊት፣ በመካከላቸው ራሴን እቀድሳለሁ።’+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ