-
ኢዩኤል 3:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ይሖዋም ከጽዮን እንደ አንበሳ ያገሳል፤
ከኢየሩሳሌም ድምፁን በኃይል ያሰማል።
-
-
ዘካርያስ 9:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ይከላከልላቸዋል፤
እነሱም የሚወነጨፍባቸውን ድንጋይ ውጠው ያስቀራሉ፤ ደግሞም ያመክናሉ።+
-