የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 48:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ከባቢሎን ውጡ!+

      ከከለዳውያን ሽሹ!

      ይህን በእልልታ አስታውቁ! አውጁትም!+

      እስከ ምድር ዳርቻ እንዲሰማ አድርጉ።+

      እንዲህም በሉ፦ “ይሖዋ አገልጋዩን ያዕቆብን ተቤዥቶታል።+

  • ኢሳይያስ 52:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ኢየሩሳሌም ሆይ፣ አቧራሽን አራግፊ፤ ተነስተሽ ቦታሽን ያዢ።

      ምርኮኛ የሆንሽው የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ አንገትሽ ላይ ያለውን ማሰሪያ ፍቺ።+

  • ኤርምያስ 50:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 “ከባቢሎን መካከል ወጥታችሁ ሽሹ፤

      ከከለዳውያንም ምድር ውጡ፤+

      መንጋውንም እንደሚመሩ እንስሳት* ሁኑ።

  • ሚክያስ 4:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ ልትወልድ እንደተቃረበች ሴት

      ተንፈራገጪ፤ አቃስቺም፤

      አሁን ከከተማ ወጥተሽ በሜዳ ትሰፍሪያለሽና።

      እስከ ባቢሎን ድረስ ትሄጃለሽ፤+

      በዚያም ይታደግሻል፤+

      በዚያ ይሖዋ ከጠላቶችሽ እጅ ይዋጅሻል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ