-
ዘዳግም 18:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 በአምላክህ በይሖዋ ፊት እንከን የለሽ ሆነህ መገኘት አለብህ።+
-
-
ሉቃስ 6:36አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 አባታችሁ መሐሪ እንደሆነ ሁሉ እናንተም መሐሪዎች ሁኑ።+
-