የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 89:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የባሕሩን ሞገድ ትቆጣጠራለህ፤+

      ማዕበሉም ሲነሳ አንተ ራስህ ጸጥ ታሰኘዋለህ።+

  • መዝሙር 107:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 አውሎ ነፋሱ እንዲቆም ያደርጋል፤

      የባሕሩም ሞገዶች ጸጥ ይላሉ።+

  • ሉቃስ 8:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ከዚያም “እምነታችሁ የት አለ?” አላቸው። እነሱ ግን በፍርሃት ተውጠውና በጣም ተደንቀው እርስ በርሳቸው “ለመሆኑ ይህ ማን ነው? ነፋስና ውኃ እንኳ ይታዘዙለታል” ተባባሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ