የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘካርያስ 13:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “ሰይፍ ሆይ፣ በእረኛዬ+ ይኸውም

      በወዳጄ ላይ ንቃ” ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

      “እረኛውን ምታ፤+ መንጋውም ይበተን፤*+

      እኔም እጄን ታናናሽ በሆኑት ላይ አዞራለሁ።”

  • ማርቆስ 14:50
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 50 በዚህ ጊዜ ሁሉም ጥለውት ሸሹ።+

  • ዮሐንስ 16:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 እነሆ፣ ሁላችሁም ወደየቤታችሁ የምትበታተኑበትና እኔን ብቻዬን ትታችሁ የምትሄዱበት ሰዓት ቀርቧል፤+ እንዲያውም ደርሷል። ይሁንና አብ ከእኔ ጋር ስላለ ብቻዬን አይደለሁም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ