የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 35:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 በዚያን ጊዜ የዓይነ ስውራን ዓይን ይገለጣል፤+

      መስማት የተሳናቸው ሰዎች ጆሮም ይከፈታል።+

       6 በዚያን ጊዜ አንካሳ እንደ ሚዳቋ ይዘላል፤+

      የዱዳም ምላስ በደስታ እልል ይላል።+

      በምድረ በዳ ውኃ ይፈልቃልና፤

      በበረሃማ ሜዳም ጅረት ይፈስሳል።

  • ማቴዎስ 15:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ሕዝቡም ዱዳዎች ሲናገሩ፣ ሽባዎች ሲፈወሱ፣ አንካሶች ሲራመዱና ዓይነ ስውሮች ሲያዩ ተመልክተው እጅግ ተደነቁ፤ የእስራኤልንም አምላክ አከበሩ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ