የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 8:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ቅዱስ አድርጋችሁ ልትመለከቱ የሚገባው የሠራዊት ጌታ ይሖዋን ነው፤+

      ልትፈሩ የሚገባው እሱን ነው፤

      እንዲሁም ልትንቀጠቀጡ የሚገባው ለእሱ ነው።”+

  • ዕብራውያን 10:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 በሕያው አምላክ እጅ መውደቅ የሚያስፈራ ነገር ነው።

  • 1 ጴጥሮስ 2:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ሁሉንም ዓይነት ሰው አክብሩ፤+ ለመላው የወንድማማች ማኅበር ፍቅር ይኑራችሁ፤+ አምላክን ፍሩ፤+ ንጉሥን አክብሩ።+

  • ራእይ 14:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 እሱም በታላቅ ድምፅ “አምላክን ፍሩ፤ ክብርም ስጡት፤ ምክንያቱም የሚፈርድበት ሰዓት ደርሷል፤+ በመሆኑም ሰማይን፣ ምድርን፣ ባሕርንና የውኃ ምንጮችን የሠራውን+ አምልኩ” አለ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ