-
ዘፀአት 12:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 “‘ይህ ቀን ለእናንተ መታሰቢያ ይሆናል፤ እናንተም በመጪዎቹ ትውልዶቻችሁ ሁሉ የይሖዋ በዓል አድርጋችሁ አክብሩት። ይህን ዘላቂ ደንብ አድርጋችሁ አክብሩት።
-
-
ዘፀአት 12:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 በመጀመሪያው ወር፣ ከወሩም ከ14ኛው ቀን ምሽት አንስቶ እስከ ወሩ 21ኛ ቀን ምሽት ድረስ ቂጣ ትበላላችሁ።+
-