የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዩኤል 2:28-32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ከዚያ በኋላ በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ፤+

      ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፤

      ሽማግሌዎቻችሁ ሕልም ያልማሉ፤

      ወጣቶቻችሁም ራእዮችን ያያሉ።+

      29 በዚያ ቀን በወንዶች ባሪያዎቼና በሴቶች ባሪያዎቼ ላይ ሳይቀር

      መንፈሴን አፈሳለሁ።

      30 በሰማያትና በምድር ድንቅ ነገሮች አሳያለሁ፤*

      ደም፣ እሳትና የጭስ ዓምድ ይታያል።+

      31 ታላቁና የሚያስፈራው የይሖዋ ቀን+ ከመምጣቱ በፊት

      ፀሐይ ወደ ጨለማ፣ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣሉ።+

      32 የይሖዋን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤+

      ይሖዋ እንደተናገረው በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚድኑ+ ይኸውም

      ይሖዋ የሚጠራቸው ከጥፋት የሚተርፉ ሰዎች ይኖራሉ።”

  • ሮም 10:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 “የይሖዋን* ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ