የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 76
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • አምላክ በጽዮን ጠላቶች ላይ የተቀዳጀው ድል

        • አምላክ የዋሆችን ያድናል (9)

        • ኩሩ የሆኑ ጠላቶች ይዋረዳሉ (12)

መዝሙር 76:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 35:15

መዝሙር 76:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 48:1, 3
  • +2ዜና 2:5

መዝሙር 76:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 14:18
  • +መዝ 74:2፤ 132:13፤ 135:21

መዝሙር 76:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 32:21፤ መዝ 46:9

መዝሙር 76:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አንተ ብርሃን ተላብሰሃል።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የስብሰባው አስተዋጽኦ የማመሣከሪያ ጽሑፎች፣ 6/2017፣ ገጽ 1

መዝሙር 76:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 1:51
  • +ኢሳ 31:8፤ 37:36

መዝሙር 76:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ናሆም 2:13

መዝሙር 76:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 89:7
  • +ኤር 10:10፤ ናሆም 1:6

መዝሙር 76:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 8:49
  • +2ዜና 20:29፤ መዝ 2:4, 5

መዝሙር 76:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 147:6፤ ምሳሌ 3:34፤ ሶፎ 2:3

መዝሙር 76:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 16:4፤ ዳን 3:19, 28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/2007፣ ገጽ 19

    7/15/2006፣ ገጽ 11

መዝሙር 76:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 30:2
  • +2ዜና 32:23፤ መዝ 89:7

መዝሙር 76:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “መንፈስ።”

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 76:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ2ዜና 35:15
መዝ. 76:1መዝ 48:1, 3
መዝ. 76:12ዜና 2:5
መዝ. 76:2ዘፍ 14:18
መዝ. 76:2መዝ 74:2፤ 132:13፤ 135:21
መዝ. 76:32ዜና 32:21፤ መዝ 46:9
መዝ. 76:5ሉቃስ 1:51
መዝ. 76:5ኢሳ 31:8፤ 37:36
መዝ. 76:6ናሆም 2:13
መዝ. 76:7መዝ 89:7
መዝ. 76:7ኤር 10:10፤ ናሆም 1:6
መዝ. 76:81ነገ 8:49
መዝ. 76:82ዜና 20:29፤ መዝ 2:4, 5
መዝ. 76:9መዝ 147:6፤ ምሳሌ 3:34፤ ሶፎ 2:3
መዝ. 76:10ምሳሌ 16:4፤ ዳን 3:19, 28
መዝ. 76:11ዘኁ 30:2
መዝ. 76:112ዜና 32:23፤ መዝ 89:7
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 76:1-12

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ፤ በባለ አውታር መሣሪያዎች የሚታጀብ። የአሳፍ+ ማህሌት። መዝሙር።

76 አምላክ በይሁዳ የታወቀ ነው፤+

ስሙም በእስራኤል ታላቅ ነው።+

 2 መጠለያው በሳሌም+ ነው፤

መኖሪያውም በጽዮን ነው።+

 3 በዚያም የሚንበለበሉትን ፍላጻዎች፣

ጋሻን፣ ሰይፍንና የጦር መሣሪያዎችን ሰባበረ።+ (ሴላ)

 4 አንተ ደምቀህ ታበራለህ፤*

አዳኝ አራዊት ከሚኖሩባቸው ተራሮች ይልቅ ታላቅ ግርማ ተጎናጽፈሃል።

 5 ልበ ሙሉ የሆኑት ሰዎች ተዘርፈዋል።+

እንቅልፍ ጥሏቸዋል፤

ተዋጊዎቹ በሙሉ መከላከል የሚችሉበት ኃይል አልነበራቸውም።+

 6 የያዕቆብ አምላክ ሆይ፣ ከተግሣጽህ የተነሳ

ባለ ሠረገላውም ሆነ ፈረሱ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዷቸዋል።+

 7 አንተ ብቻ እጅግ የምትፈራ ነህ።+

ኃይለኛ ቁጣህን ማን ሊቋቋም ይችላል?+

 8 አንተ ከሰማይ ፍርድ ተናገርክ፤+

ምድር ፈርታ ዝም አለች፤+

 9 ይህም የሆነው አምላክ በምድር ላይ የሚኖሩትን የዋሆች ሁሉ ለማዳን+

ፍርድ ሊያስፈጽም በተነሳበት ጊዜ ነው። (ሴላ)

10 የሰው ቁጣ ለአንተ ውዳሴ ያመጣልና፤+

በቀረው ቁጣቸው ራስህን ታስጌጣለህ።

11 ለአምላካችሁ ለይሖዋ ተሳሉ፤ ስእለታችሁንም ፈጽሙ፤+

በዙሪያው ያሉ ሁሉ በፍርሃት ስጦታቸውን ያምጡ።+

12 እሱ የመሪዎችን ኩራት* ያስወግዳል፤

በምድር ነገሥታት ላይ ፍርሃት ያሳድራል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ