የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 88
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ከሞት ለመዳን የቀረበ ጸሎት

        • ‘ሕይወቴ በመቃብር አፋፍ ላይ ነች’ (3)

        • ‘በየማለዳው ወደ አንተ እጸልያለሁ’ (13)

መዝሙር 88:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 20:19
  • +1ነገ 4:30, 31፤ 1ዜና 2:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1628

መዝሙር 88:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 27:9፤ ኢሳ 12:2
  • +መዝ 22:2

መዝሙር 88:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጎንበስ ብለህ ስማኝ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 8:30
  • +መዝ 141:1

መዝሙር 88:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

  • *

    ወይም “በሲኦል።” የሰው ልጆችን ሁሉ መቃብር ያመለክታል። የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 71:20
  • +ኢሳ 38:10

መዝሙር 88:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “መቃብር።”

  • *

    ወይም “አቅም እንዳጣ ሰው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 143:7
  • +መዝ 31:12

መዝሙር 88:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “እጅ።”

መዝሙር 88:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 90:7፤ 102:10

መዝሙር 88:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 19:13, 19፤ መዝ 31:11፤ 142:4

መዝሙር 88:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 17:7፤ መዝ 42:3፤ ሰቆ 3:49
  • +መዝ 55:17

መዝሙር 88:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 14:14፤ መዝ 115:17፤ ኢሳ 38:18

መዝሙር 88:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በአባዶን።”

መዝሙር 88:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መክ 2:16፤ 8:10፤ 9:5

መዝሙር 88:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 46:1
  • +መዝ 55:17፤ 119:147

መዝሙር 88:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴን ፊት የምትነሳት ለምንድን ነው?”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 43:2
  • +ኢዮብ 13:24፤ መዝ 13:1

መዝሙር 88:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 17:1

መዝሙር 88:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 102:10

መዝሙር 88:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በአንድ ጊዜ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

መዝሙር 88:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 19:13፤ መዝ 31:11፤ 38:11፤ 142:4

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 88:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ2ዜና 20:19
መዝ. 88:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ1ነገ 4:30, 31፤ 1ዜና 2:6
መዝ. 88:1መዝ 27:9፤ ኢሳ 12:2
መዝ. 88:1መዝ 22:2
መዝ. 88:21ነገ 8:30
መዝ. 88:2መዝ 141:1
መዝ. 88:3መዝ 71:20
መዝ. 88:3ኢሳ 38:10
መዝ. 88:4መዝ 143:7
መዝ. 88:4መዝ 31:12
መዝ. 88:7መዝ 90:7፤ 102:10
መዝ. 88:8ኢዮብ 19:13, 19፤ መዝ 31:11፤ 142:4
መዝ. 88:9ኢዮብ 17:7፤ መዝ 42:3፤ ሰቆ 3:49
መዝ. 88:9መዝ 55:17
መዝ. 88:10ኢዮብ 14:14፤ መዝ 115:17፤ ኢሳ 38:18
መዝ. 88:12መክ 2:16፤ 8:10፤ 9:5
መዝ. 88:13መዝ 46:1
መዝ. 88:13መዝ 55:17፤ 119:147
መዝ. 88:14መዝ 43:2
መዝ. 88:14ኢዮብ 13:24፤ መዝ 13:1
መዝ. 88:15ኢዮብ 17:1
መዝ. 88:16መዝ 102:10
መዝ. 88:18ኢዮብ 19:13፤ መዝ 31:11፤ 38:11፤ 142:4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 88:1-18

መዝሙር

መዝሙር። የቆሬ ልጆች+ ማህሌት። ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ፤ በማሃላት ቅኝት፤* በመቀባበል የሚዘመር። የዛራዊው የሄማን+ ማስኪል።*

88 የመዳኔ አምላክ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣+

በቀን እጮኻለሁ፤

በሌሊትም በፊትህ እቀርባለሁ።+

 2 ጸሎቴ ወደ አንተ ይድረስ፤+

እርዳታ ለማግኘት የማሰማውን ጩኸት ለማዳመጥ ጆሮህን አዘንብል።*+

 3 ነፍሴ* በመከራ ተሞልታለችና፤+

ሕይወቴም በመቃብር* አፋፍ ላይ ነች።+

 4 አሁንም እንኳ ወደ ጉድጓድ* ከሚወርዱ ሰዎች ጋር ተቆጥሬአለሁ፤+

ምስኪን ሰው* ሆንኩ፤+

 5 ተገድለው በመቃብር ውስጥ እንደተጋደሙ፣

ከእንግዲህ ፈጽሞ እንደማታስታውሳቸውና

የአንተ እንክብካቤ* እንደተቋረጠባቸው ሰዎች፣

በሙታን መካከል ተተውኩ።

 6 አዘቅት ውስጥ ከተትከኝ፤

በጨለማ በተዋጠ ስፍራ፣ ጥልቅ በሆነ ጉድጓድ ውስጥ አኖርከኝ።

 7 በላዬ ላይ ያረፈው ቁጣህ እጅግ ከብዶኛል፤+

በኃይለኛ ማዕበልህም አጥለቀለቅከኝ። (ሴላ)

 8 የሚያውቁኝን ሰዎች ከእኔ አራቅክ፤+

በእነሱ ፊት አስጸያፊ ነገር አደረግከኝ።

ወጥመድ ውስጥ ገብቻለሁ፤ ማምለጥም አልቻልኩም።

 9 ከደረሰብኝ ጉስቁልና የተነሳ ዓይኔ ፈዘዘ።+

ይሖዋ ሆይ፣ ቀኑን ሙሉ አንተን እጣራለሁ፤+

እጆቼንም ወደ አንተ እዘረጋለሁ።

10 ለሙታን ድንቅ ሥራዎች ታከናውናለህ?

በሞት የተረቱትስ ተነስተው ሊያወድሱህ ይችላሉ?+ (ሴላ)

11 ታማኝ ፍቅርህ በመቃብር፣

ታማኝነትህስ በጥፋት ቦታ* ይታወጃል?

12 ያከናወንከው ድንቅ ሥራ በጨለማ፣

ጽድቅህስ በተረሱ ሰዎች ምድር ይታወቃል?+

13 ይሖዋ ሆይ፣ እኔ ግን እርዳታ ለማግኘት አሁንም ወደ አንተ እጮኻለሁ፤+

ጸሎቴም በየማለዳው ወደ አንተ ትደርሳለች።+

14 ይሖዋ ሆይ፣ ፊት የምትነሳኝ ለምንድን ነው?*+

ፊትህንስ ከእኔ የምትሰውረው ለምንድን ነው?+

15 እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ

የተጎሳቆልኩና ለመጥፋት የተቃረብኩ ነኝ፤+

እንዲደርሱብኝ ከፈቀድካቸው አስከፊ ነገሮች የተነሳ ደንዝዣለሁ።

16 የሚነደው ቁጣህ በላዬ ላይ ወረደ፤+

አንተ ያመጣህብኝ ሽብር አጠፋኝ።

17 ቀኑን ሙሉ እንደ ውኃ ከበበኝ፤

በሁሉም አቅጣጫ* ከቦ መውጫ አሳጣኝ።

18 ወዳጆቼንና ባልንጀሮቼን ከእኔ አራቅክ፤+

ጓደኛዬ ጨለማ ብቻ ሆኖ ቀረ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ