የርዕስ ገጽ/የአዘጋጆች ገጽ
ወጣቶች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎችና ተግባራዊ መሆን የሚችሉ መልሶች፣ ጥራዝ 1
ይህ መጽሐፍ የ․․․․․ ነው።
© 1995, 2013
WATCH TOWER BIBLE AND TRACT SOCIETY OF PENNSYLVANIA
አዘጋጆቹ
Druck und Verlag:
Wachtturm Bibel- und Traktat-Gesellschaft, Selters/Ts.
ኅዳር 2015 ታተመ
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። ይህ መጽሐፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሐፉ ላይ የተጠቀሱት የዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት ጥቅሶች የተወሰዱት “በ1993 ዓ.ም ከታተመው አዲሱ መደበኛ ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ” ነው። የግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ጥቅሶች የተወሰዱት ደግሞ በአማርኛ ከተዘጋጀው የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት አዲስ ዓለም ትርጉም ነው። አንዳንዶቹን ጥቅሶች በሰያፍ የጻፍነው እኛ ነን። “NW” ሲባል ጥቅሱ የተወሰደው በእንግሊዝኛ ከተዘጋጀው ባለማጣቀሻ የቅዱሳን መጻሕፍት አዲስ ዓለም ትርጉም መሆኑን ያመለክታል።
ይህ መጽሐፍ ዓለም አቀፋዊ ይዘት ስላለው የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተጠቀሱት የአንዳንዶቹ ወጣቶች ስሞች ተቀይረዋል።
የሥዕሎቹ ምንጮች:
Page 241: © Gusto Productions/Photo Researchers, Inc.; page 244: mouth cancer: © Mediscan/Visuals Unlimited, Inc.; clogged artery: © Index Stock/Photolibrary; cancerous lung: © Arthur Glauberman/Photo Researchers, Inc.; page 245: MRI of brain: © Mediscan/Visuals Unlimited, Inc.; cancerous kidney: © Dr. E. Walker/Photo Researchers, Inc.