የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 12-13
  • የክፍል 2 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 2 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጥሩ ምግባር ክፋትን ድል የሚያደርግበት ቀን ይመጣ ይሆን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • በጎ ምግባር ክፋትን የሚያሸንፈው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • ታላቁ የጥፋት ውኃ—አምላክን የሰሙት እነማን ነበሩ? ያልሰሙትስ?
    አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
  • ለዘመናችን ማስጠንቀቂያ የሚሆን ጥንት የተፈጸመ ታሪክ
    የአምላክ ወዳጅ መሆን ትችላለህ!
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 12-13
ኖኅ እንስሳቱን ወደ መርከቡ አስገባ

የክፍል 2 ማስተዋወቂያ

ይሖዋ በጥንት ዘመን የነበረውን ዓለም በውኃ ያጠፋው ለምንድን ነው? በሰው ልጅ ታሪክ መጀመሪያ ላይ ሰይጣን በይሖዋ ላይ ዓመፀ። እንደ አዳም፣ ሔዋንና ቃየን ያሉ ሰዎች ከሰይጣን ጎን ለመሰለፍ መረጡ። እንደ አቤልና ኖኅ ያሉ ጥቂት ሰዎች ደግሞ ከይሖዋ ጎን ለመሰለፍ መረጡ። አብዛኞቹ ሰዎች በጣም መጥፎ ሆነው ስለነበር ይሖዋ ያንን ክፉ ዓለም አጠፋው። ይህ ክፍል፣ ይሖዋ ከእሱ ጎን አለዚያም ከሰይጣን ጎን ለመሰለፍ የምናደርገውን ምርጫ እንደሚመለከት ይገልጻል። ከዚህም ሌላ ይሖዋ በአሁኑ ጊዜም ቢሆን ክፋት መልካም የሆነውን ነገር እንዲያሸንፍ እንደማይፈቅድ ያብራራል።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • እንደ ዲያብሎስና እንደ ተከታዮቹ ዓመፀኛ መሆን የለብንም፤ ከዚህ ይልቅ ሰላማዊ ለመሆን ጥረት ማድረግ ይኖርብናል

  • ልክ እንደ ኖኅ አምላክን ከሰማንና ከታዘዝነው ለዘላለም ተደስተን መኖር እንችላለን

  • ይሖዋ ምድር ላይ የሚፈጸመውን ነገር በሙሉ ይመለከታል። ሰዎች ጥሩ ነገር ሲያደርጉ ይሖዋ ይደሰታል፤ ክፉ ነገር ሲያደርጉ ግን ያዝናል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ