የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w92 4/1 ገጽ 32
  • መታወስ የሚገባው ቀን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መታወስ የሚገባው ቀን
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
w92 4/1 ገጽ 32

መታወስ የሚገባው ቀን

ኢየሱስ መሞቱ በፊት በነበረው ምሽት አንድ ኅብስትና አንድ ጽዋ ወይን ጠጅ ከሐዋርያቱ ጋር ተካፍሎ ከበላና ከጠጣ በኋላ “ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” አላቸው።—ሉቃስ 22:19 በዚህ ዓመት ይህ ቀን በኢየሱስ ትዕዛዝ መሠረት የሚታሰበው ሚያዝያ 17 ቀን ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ነው።

በዚህም ምክንያት በዓለም በሙሉ የሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮች በዚህ ልዩ ምሽት ተሰብስበው ይህንን መታሰቢያ ኢየሱስ ባዘዘውና ባከበረው መንገድ ያከብሩታል። ከእኛ ጋር ተሰብስባችሁ እንድታከብሩ ከልብ እንጋብዛችኋለን። ስብሰባው የሚደረግበትን ትክክለኛ ጊዜና ቦታ ለማወቅ በአካባቢያችሁ የሚገኙትን የይሖዋ ምሥክሮች ጠይቁ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ