የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w96 12/15 ገጽ 32
  • የ1996 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ1996 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • ይሖዋ
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
w96 12/15 ገጽ 32

የ1996 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን ቀን የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለስፓኒሽ መጽሐፍ ቅዱስ ያደረገው ተጋድሎ፣ 6/1

ስለ ጥፋት ውኃ የሚናገሩት አፈ ታሪኮች የመጽሐፍ ቅዱስን ዘገባ ይደግፋሉ፣ 9/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

የመታሰቢያውን በዓል በአግባቡ አክብሩ፣ 4/1

ማጽናኛና ማበረታቻ ብዙ ገጽታዎች ያሏቸው ዕንቁዎች፣ 1/15

የጥንቱ ክርስትናና ፖለቲካዊ መንግሥት፣ 5/1

ደቀ መዝሙር በማድረጉ ሥራ ደስታ ማግኘት የሚቻለው እንዴት ነው? 2/15

ለአልኮል መጠጦች ያለህ አመለካከት አምላካዊ ነውን? 12/15

አምላክ፣ ፖለቲካዊ መንግሥትና አንተ፣ 5/1

የእውነትን ቃል በትክክል የሚጠቀም፣ 1/1

ክርስቲያን እረኞች የሚያገለግሏችሁ እንዴት ነው? 3/15

ወደ አምላክ መጸለይ ያለብን እንዴት ነው? 7/15

የማያዳላውን አምላካችንን እየመሰልከው ነውን? 11/15

የጋብቻ መሐላችሁን አክብሩ! 3/1

ከምታያቸው ነገሮች ባሻገር ተመልከት! 2/15

የመተማመን ስሜታችሁን እስከ መጨረሻ አጽንታችሁ ያዙ፣ 5/1

እንደ ንስር በክንፍ መውጣት፣ 6/15

ይቅርታ መጠየቅ ያስፈልጋል? 9/15

በታዳጊ አገሮች ‘ቤተሰብ የሚያስፈልገውን ማሟላት፣’ 10/1

“የቀድሞዎቹን ቀኖች አስታውሱ”—ለምን? 12/1

ይህ ተወዳዳሪ የማይገኝለት አጋጣሚ አያምልጥህ! 11/15

ዝም ለማለትም ሆነ ለመናገር ጊዜ አለው፣ 5/15

ይሖዋ

አምላክን ልትወደው ትችላለህን? 6/15

አምላክ ማንኛውንም ዓይነት አምልኮ ይቀበላልን? 7/1

አምላክ ስለ አንተ ያስባል፣ 3/1

ይሖዋ ጽድቅንና ፍትሕን ይወድዳል፣ 3/15

ሸክማችሁን ምን ጊዜም በይሖዋ ላይ ጣሉ፣ 4/1

አምላክን መውደድ ሲባል ምን ማለት ነው? 6/15

በታላቁ ስም የተጠቀመበት ምክንያት፣ 4/15

የይሖዋ ምሥክሮች

ሚዛናዊ አቅኚ ነህን? 5/15

በመታየት ላይ ያለ እድገት (በኢኳቶሪያል ጊኒ)፣ 10/15

በይሖዋ በረከት የተገኘ ጭማሪ

(የዋናው መሥሪያ ቤት ሕንፃዎችን ለአምላክ አገልግሎት ማዋል)፣ 4/15

በጃፓን የሃይማኖት ነፃነት ተከበረ፣ 11/1

የጊልያድ ተመራቂዎች፣ 6/1, 12/1

“ደስተኛ አወዳሾች” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 1/15

የበሽተኞች መብት ተከበረ፣ 3/15

ሁከትና ብጥብጥ በበዛበት ዓለም ውስጥ ሰላም ማግኘት፣ 1/1

“እንደነዚህ ያሉትን እወቋቸው፣” 6/15

በአደጋ ለተጎዱ ሰዎች አፋጣኝ እርዳታ ማድረግ፣ 12/1

ጡረታ መውጣት ለቲኦክራሲያዊ እንቅስቃሴ በር ይከፍታልን? 7/15

የሕክምናውን ዓይነት አውቆ የመስማማት መብት ተረጋገጠ፣ 11/15

“ታዲያ ቤተ ክርስቲያናችሁ የት ነው?” (ሞዛምቢክ)፣ 12/15

በፖርቱጋል ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት ማሰራጨት፣ 2/15

ታላቁ ወዳጃቸው ደግፏቸዋል (ቼኮዝሎቫኪያ)፣ 3/15

በግሪክ የተደረገ የተሳካ የምሥክርነት ዘመቻ፣ 4/15

በካሜሩን መመሥከር፣ 8/15

በግሪንላንድ መመሥከር፣ 6/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

ወንጌሎች በሃይማኖት ምሁራን ዓይን፣ 12/15

የኢየሱስን የመሰነባበቻ ቃላት በመታዘዝ፣ 3/15

ስለ ኢየሱስ እውነቱ ምንድን ነው? 12/15

መሲሑን ትቀበለው ነበርን? 11/15

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት

1/1, 2/1, 3/1, 4/1, 5/1, 6/1, 8/1, 9/1, 10/1, 12/1

የሕይወት ታሪኮች

የአምላክ ቃል “ተአምር” ይፈጽማል (ቲ ኤዎን)፣ 7/1

ይሖዋን በትሕትና አገልግሏል (ጄ ቡዝ)፣ 6/15

ይሖዋ መጠጊያ ሆኖልኛል (ፒ ማክሪስ)፣ 12/1

ይሖዋ ፈጽሞ አልተወንም (ኤን ዶሪ)፣ 1/1

ይሖዋ ከእኔ ጋር ነበር (ኤም ሄኒንግ), 6/1

ዓይኔንና ልቤን በሽልማቱ ላይ እንዲያተኩር አድርጌ ነበር (ኢ ማይክል)፣ 8/1

ከ50 ለሚበልጡ ዓመታት ወደ ተለያዩ ቦታዎች ‘መሻገር’ (ኢ ፓተራኪስ)፣ 11/1

ዕድሜ ልኬን ስጠባበቀው የነበረው ሞትን ሳይቀምሱ ለዘላለም የመኖር ተስፋ (ኤች ፕሬስታ)፣ 2/1

ይሖዋን የሚያገለግል አንድነት ያለው ቤተሰብ (ኤ ሳንቶሌሪ)፣ 10/1

ትምክህት ሊጣልበት የሚገባውን አምላክ ማገልገል (ኬ ፕሮጋኪስ)፣ 9/1

በይሖዋ ፍቅራዊ ጥበቃ ሥር ሆኖ ማገልገል (ኤል ዙምፖስ)፣ 5/1

በጥሩም ሆነ በመጥፎ ጊዜ በአምላክ አገልግሎት አንድ መሆን (ኤም እና ቢ ሙለር)፣ 3/1

“ለሚጠፋ መብል አትሥሩ” (ዲ ለንስትረም)፣ 4/1

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

‘ለአሕዛብ ሁሉ የሚሆን የጸሎት ቤት፣’ 7/1

ሁሉም ለአምላክ መልስ መስጠት አለበት፣ 9/15

“በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ፣” 8/1

ታማኝ የሆኑትን ተመልከቱ! 3/15

በረከት ወይም መርገም—ዛሬ ለምንኖረው የሚሆኑ ምሳሌዎች፣ 6/15

በረከት ወይም መርገም—ምርጫ ቀርቦላችኋል! 6/15

በተከፋፈለ ዓለም ውስጥ ክርስቲያናዊ የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ ማሳየት፣ 10/1

ለማንበብ ትጋ፣ 5/15

ትምህርትን ይሖዋን ለማወደስ ተጠቀሙበት፣ 2/1

አባትና ሽማግሌ—ሁለቱንም ኃላፊነቶች መወጣት፣ 10/15

“ከታላቁ መከራ” በፊት ደህንነት ወደሚገኝበት ስፍራ መሸሽ፣ 6/1

“እንግዶችን ለመቀበል ትጉ፣” 10/1

አምላክና ቄሣር፣ 5/1

የአምላክን መንግሥት ምንነት አስተውላችኋልን? 2/1

ተጓዥ የበላይ ተመልካቾች ታማኝ መጋቢዎች ሆነው የሚያገለግሉት እንዴት ነው? 11/15

ባልና ሽማግሌ—ኃላፊነቶቹን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መወጣት፣ 10/15

ይሖዋ ሰላምንና እውነትን አትረፍርፎ ይሰጣል፣ 1/1

የይሖዋ ቤተሰብ ውድ የሆነ አንድነት አለው፣ 7/15

ታላቁ የይሖዋ መንፈሳዊ ቤተ መቅደስ፣ 7/1

የይሖዋ በጎች በርኅራኄ መያዝ ያስፈልጋቸዋል፣ 1/15

የኢየሱስ መምጣት ወይስ የኢየሱስ መገኘት? 8/15

አሁንና ለዘላለም ደስተኛ መሆን፣ 2/15

“በጉጉት እየተጠባበቃችሁኝ ኑሩ፣” 3/1

ለክርስቶስ ሕግ መገዛት፣ 9/1

መጽናናትን ለማግኘት ይሖዋን ተስፋ አድርግ፣ 11/1

“እውነትንና ሰላምን ውደዱ”! 1/1

በእነዚህ መጨረሻ ቀኖች ውስጥ አንድነታችሁን ጠብቁ፣ 7/15

የሰው ልጅ አምላክ የሚሰጠው እውቀት ያስፈልገዋል፣ 1/15

መልሳችሁ በይሖዋ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝ ይሁን፣ 9/15

‘እጆቻችሁ አይዛሉ፣’ 3/1

ታማኝነት የሚያስከትለውን ፈተና መቋቋም፣ 3/15

ወላጆች፣ በልጆቻችሁ ተደሰቱ፣ 12/1

የቄሣርን ለቄሣር ማስረከብ፣ 5/1

“እናንት ሕዝቦች፣ ያህን አወድሱ!” 4/1

የዘላለሙን ንጉሥ አወድሱ! 4/1

የአምላክን ቃል አንብቡ፤ በእውነትም አገልግሉት፣ 5/15

ይሖዋ የሚሰጠውን ማጽናኛ ማካፈል፣ 11/1

ነጠላነት—አሳብ ሳይከፋፈል ለማገልገል የሚያስችል አጋጣሚ፣ 10/15

የይሖዋን ፈቃድ ማድረግን መማር፣ 12/15

ክርስቶስ ከመምጣቱ በፊት የነበረው ሕግ፣ 9/1

የክርስቶስ ሕግ፣ 9/1

የእባቡ ዘር፣ እንዴት ተጋለጠ? 6/1

እውነተኛው አምልኮ ድል የሚያደርግበት ጊዜ ቀርቧል፣ 7/1

ተጓዥ የበላይ ተመልካቾች ስጦታ የሆኑ ወንዶች ናቸው፣ 11/15

በይሖዋና በቃሉ ታመኑ፣ 2/1

በደስታ እልል የምንልበት ምክንያት አለን፣ 2/15

በሕይወትህ ትልቁን ቦታ የምትሰጠው ነገር ምንድን ነው? 12/15

አምላክ እውነተኛውን አምልኮ የሚባርክበት ምክንያት፣ 4/15

የዓለም ሃይማኖቶች የሚጠፉት ለምንድን ነው? 4/15

አምላክ እርምጃ በሚወስድበት ወቅት ከጥፋት ትድን ይሆን? 8/15

‘እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ፣’ 8/1

ፈጣሪያቸውን የሚያስታውሱ ወጣቶች፣ 12/1

የተለያዩ ርዕሶች

ሁሉም ሃይማኖቶች አምላክን ያስደስታሉን? 9/15

አጵሎስ—የክርስትና እውነት ሰባኪ፣ 10/1

አቂላና ጵርስቅላ—ምሳሌ የሚሆኑ ባልና ሚስት፣ 12/15

ወደ አፈር መመለስ—እንዴት? 9/15

ነፍስ የሚጠብቃት የተሻለ ተስፋ፣ 8/1

ሕልሞች ወደፊት የሚሆነውን ነገር ሊያሳውቁን ይችላሉን? 10/1

በጦርነት ዓመታት የተገኘ ማጽናኛ (ቦስኒያ፣ ክሮኤሺያ)፣ 11/1

ለተጨቆኑ ሰዎች የሚሆን ማጽናኛ፣ 11/1

ዳንኤል አምላክን ያለማቋረጥ አገልግሏል፣ 11/15

መጽሐፍ ቅዱስ በዕድል ማመንን ይደግፋል? 9/1

አምላክ እንድንጾም አዝዞናልን? 11/15

‘አምላክ ከቁም ነገር ይቆጥረኛልን?’ 3/1

ማክበር ያለብህ በዓለ ትንሣኤን ነው ወይስ የመታሰቢያውን በዓል? 4/1

ዘላቂ ወዳጅነት መመሥረት ትችላለህ፣ 3/15

አፍሮዲጡ—ከፊልጵስዩስ ሰዎች የተላከ መልእክተኛ፣ 8/15

ፋራዳይ—ሳይንቲስትና የሃይማኖት ሰው፣ 8/1

ገማልያል—የጠርሴሱን ሳውል አስተምሮታል፣ 7/15

አምላክ የሕዝበ ክርስትናን አምልኮ እንዴት ይመለከታል? 7/1

አስደሳች ዜና ብቻ የሚሰማበት ጊዜ! 4/15

ድነሃልን? 2/1

የ“ዳዊት ቤት”—እውነተኛ ታሪክ ነው ወይስ ልብ ወለድ? 10/15

አሳዛኝ ዜና እየበዛ ሄዷል፣ 4/15

ጾም ጊዜ ያለፈበት ነገር ነውን? 11/15

ሰላም ሊገኝ ይችላልን? 1/1

ከሞት በኋላ ሕይወት አለን? 10/15

ነፍስ ለዘላለም ሕያው ሆና ትኖራለች? 8/1

ዮናስ ስለ ይሖዋ ምሕረት ትምህርት አገኘ፣ 5/15

ደስታ በሌለው ዓለም ውስጥ ደስተኛ መሆን፣ 1/15

ስለ ንጉሥ ሰሎሞን ሀብት የሚነገረው የተጋነነ ነውን? 10/15

ከተስፋይቱ ምድር የሚገኙ ጠቃሚ ትምህርቶች፣ 8/15

ከሞት በኋላ ሕይወት—እንዴት፣ የትና ደግሞስ መቼ? 10/15

ብርሃን ሲመጣ የጨለማ ዘመን አከተመ፣ 1/15

በድፍረት የተናገረች አንዲት ትንሽ ልጅ፣ 5/15

ልድያ—እንግዳ ተቀባይ የነበረችው የአምላክ አገልጋይ፣ 9/15

ሙሴ እና አሮን የአምላክን ቃል በድፍረት አውጀዋል፣ 1/15

ዓመፅ ለዘለቄታው የሚወገደው እንዴት ነው? 2/15

ጴጥሮስ በጰንጠቆስጤ ሰበከ፣ 9/15

ፊልጶስ አንድ ኢትዮጵያዊ ባለ ሥልጣን አጠመቀ፣ 7/15

ከወገናዊነት የመነጨ ጥላቻ የማይኖርበት ጊዜ! 6/1

“እንዴት እንደሚጸለይ አስተምረን፣” 7/15

የአንጾኪያው ቴዎፍሎስ፣ 3/15

እውነተኛ ደህንነት—ሊጨበጥ አልቻለም፣ 5/15

እውነተኛ ደህንነት—አሁንም ሆነ ለዘላለም፣ 5/15

ከወገናዊነት የመነጨ ጥላቻ ደርሶብሃልን? 6/1

ዓመፅ በየትኛውም ስፍራ ተስፋፍቷል፣ 2/15

የተስፋይቱን ምድር መጎብኘት፣ 8/15

ሕልም በተፈጥሮ ያለ ነገር ነው፣ 10/1

እውነተኛ ወዳጆች ያስፈልጉናል፣ 3/15

“በተፈጥሯቸው ጠቢባን” የሆኑ ፍጥረታት ሊያስተምሩን የሚችሉት ነገር፣ 7/15

ለመዳን ምን ማድረግ አለብን? 2/1

የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ፣ 12/1

ረቢ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ማን ነው? 7/1

ለይሖዋ የምንሰጠው ለምንድን ነው? 11/1

ሕይወትህን የሚቆጣጠረው ዕድል ነውን? 9/1

ከትምክህተኝነት ተጠበቁ! 2/15

የአንባብያን ጥያቄዎች

ክርስቲያኖች ኃጢአት ይቅር ማለት ይችላሉ? 4/15

አንድ ሰው ለማስታወስ የማይፈልገውን ነገር ጨርሶ ከአእምሮው ሊያወጣው ይችላልን? (ፊልጵ 3:13)፣ 5/1

ምድራዊ ተስፋ ያላቸው የአምላክ አገልጋዮች በመንፈስ ከተቀቡት እኩል የአምላክ መንፈስ አላቸው? 6/15

የአምላክ መንግሥት ወደ ምድር ይመጣል ማለት ነውን? 6/1

ኢየሱስ አርማጌዶን መቼ እንደሚመጣ ያውቃል? 8/1

ቤተሰብ ሁሉ . . . ስሙን የሚያገኘው (ኤፌ 3:14, 15)፣ 1/15

አዳዲስ ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ይቀባሉን? 8/15

ቶቴ (በዚያን ጊዜ) የሚለው ቃል ቀደም ብሎ የሚመጣውንና ቀጥሎ የሚፈጸምን ነገር ለማስታወቅ የሚሠራው ለምንድን ነው? 7/15

የአእምሮ ሕክምና ባለሙያን ማማከር ጥበብ ነውን? 9/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ