መስከረም 5 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
መስከረም 5 የሚጀምር ሳምንት
መዝሙር 28 እና ጸሎት
□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦
dp ምዕ. 17 አን. 1-7 (25 ደቂቃ)
□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ መዝሙር 119 (10 ደቂቃ)
ቁ. 1፦ መዝሙር 119:49-72 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ቁ. 2፦ ቅዱሳን መጻሕፍት ይሖዋን እንድንፈራ የሚያበረታቱን ለምንድን ነው?—ዘዳ. 5:29 (5 ደቂቃ)
ቁ. 3፦ የአምላክ መንግሥት ሙታንን ያስነሳል—rs ገጽ 231 አን. 1-4 (5 ደቂቃ)
□ የአገልግሎት ስብሰባ
5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።
10 ደቂቃ፦ ምን ትምህርት እናገኛለን? በውይይት የሚቀርብ። ሥራ 5:17-42ን አንብብና ተወያዩበት። ይህ ዘገባ በአገልግሎታችን ሊጠቅመን የሚችለው እንዴት እንደሆነ ግለጽ።
10 ደቂቃ፦ ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት።
10 ደቂቃ፦ በቤተሰብ ደረጃ ለአገልግሎት ዝግጅት አድርጉ። በቃለ ምልልስና በሠርቶ ማሳያ የሚቀርብ። በቤተሰብ አምልኮ ወቅት ለአገልግሎት ዝግጅት የሚያደርጉት እንዴት እንደሆነ ለአንድ ባልና ሚስት እንዲሁም ልጆች ላሉት አንድ ቤተሰብ ቃለ ምልልስ አድርግ። ከዚያም አንደኛው ቤተሰብ ለአገልግሎት ዝግጅት ሲያደርግ የሚያሳይ አጭር ሠርቶ ማሳያ እንዲያቀርብ አድርግ።
መዝሙር 41 እና ጸሎት