የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 10/13 ገጽ 1
  • ጥቅምት 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥቅምት 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥቅምት 14 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 10/13 ገጽ 1

ጥቅምት 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥቅምት 14 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 32 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

cf ምዕ. 13 ከአን. 1-8 (30 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ከ⁠ፊልጵስዩስ 1-4 እስከ ቆላስይስ 1-4 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ከ⁠ፊልጵስዩስ 3:17 እስከ 4:9 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ የወላጆችን ሃይማኖት መተው ትክክል ነው?—rs ገጽ 323 አን. 2-4 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ጸሎት ፈተናዎችን ለመቋቋም የሚረዳን እንዴት ነው?—ሉቃስ 11:9-13፤ ያዕ. 1:5 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 38

15 ደቂቃ፦ ዓለም አቀፋዊ አንድነታችን ይሖዋን ያስከብረዋል። የተደራጀ ሕዝብ በተባለው መጽሐፍ ከገጽ 165 አንቀጽ 2 አንስቶ በገጽ 168 ላይ እስከሚገኘው ንዑስ ርዕስ ድረስ ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ የሚቀርብ ንግግር። አንድነታችንና ፍቅራችን ለሰዎች ምሥክርነት ለመስጠት እንዳስቻለ የሚያሳዩ በጽሑፎች ላይ የወጡ ተሞክሮዎችን እንዲናገሩ አንዳንድ አድማጮችን ጋብዝ።

15 ደቂቃ፦ “የመንግሥት ዜና ቁጥር 38 በኅዳር ወር ይሰራጫል!” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። የመንግሥት ዜና ቁጥር 38 አንድ ቅጂ ለሁሉም አድማጮች እንዲታደል አድርግ። የአገልግሎት የበላይ ተመልካቹ የጉባኤውን ክልል ለመሸፈን ስለተደረገው ዝግጅት እንዲናገር ጋብዝ። በገጽ 4 ላይ የቀረበውን አጭር የአቀራረብ ናሙና በመጠቀም የመንግሥት ዜናው ሲበረከት የሚያሳይ አንድ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

መዝሙር 53 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ