የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 11/13 ገጽ 2
  • ኅዳር 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኅዳር 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ኅዳር 18 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 11/13 ገጽ 2

ኅዳር 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ኅዳር 18 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 20 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

cf ምዕ. 14 ከአን. 17-21 እና ሣጥን (30 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዕብራውያን 9-13 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ዕብራውያን 10:19-39 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ከአምላክ ጋር የግል ዝምድና ማበጀት የግድ አስፈላጊ ነገር ነው?—rs ገጽ 326 አን. 4 እስከ ገጽ 327 አን. 1 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ሌሎችን ማጽናናት የምንችልባቸው መንገዶች—ሮም 15:4፤ 2 ቆሮ. 1:3, 4 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 10

10 ደቂቃ፦ የጥያቄ ሣጥን። በውይይት የሚቀርብ። ከዚያም ጉባኤያችሁ የመንግሥት ዜና ቁጥር 38⁠ን ለማሰራጨት በሚደረገው ዘመቻ ምን እያከናወነ እንዳለ ተናገር።

10 ደቂቃ፦ “የመጣነው . . .” በውይይት የሚቀርብ። ከዚያም በታኅሣሥ ወር የሚበረከተውን ጽሑፍ ተናገር፤ እንዲሁም በርዕሱ ውስጥ የቀረቡትን ሐሳቦች በመጠቀም አንድ ወይም ሁለት ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

10 ደቂቃ፦ ይሖዋ የአገልጋዮቹን ጸሎት ይሰማል። (1 ዮሐ. 3:22) በ2013 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ገጽ 91 አንቀጽ 2-3 እንዲሁም ገጽ 108-109 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። ምን ትምህርት እንዳገኙ አድማጮችን ጠይቅ።

መዝሙር 6 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ