ማስታወቂያዎች
◼ የሚበረከቱ ጽሑፎች፦ ታኅሣሥ፦ ትራክቶች እና ትክክለኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድን ነው? ጥር እና የካቲት፦ ከአምላክ የተላከ ምሥራች! ወይም አምላክን ስማ ወይም አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ። (አምላክን ስማ የሚለውን ብሮሹር፣ ማንበብ የማይችል ወይም የማንበብ ችሎታው ውስን የሆነ ሰውን ለማወያየት መጠቀም እንችላለን።) መጋቢት፦ መጠበቂያ ግንብ እና ንቁ! መጽሔቶች።
◼ በ2015 የመታሰቢያው በዓል የሚከበረው ዓርብ፣ ሚያዝያ 3, 2015 ይሆናል።