የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 4
  • ከኅዳር 13-19

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከኅዳር 13-19
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 4

ከኅዳር 13-19

ከአብድዩ 1–ዮናስ 4

  • መዝሙር 102 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ከስህተታችሁ ተማሩ”፦ (10 ደቂቃ)

    • [የአብድዩ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]

    • [የዮናስ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]

    • ዮናስ 3:1-3—ዮናስ ከሠራው ስህተት ተምሯል (ia 114 አን. 22-23)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • አብ 10—ኤዶም ‘ለዘላለም እንደሚጠፋ’ የተነገረው ትንቢት የተፈጸመው እንዴት ነው? (w07 11/1 13 አን. 5)

    • አብ 12—አምላክ ኤዶምን በማውገዝ ከተናገረው ሐሳብ ምን ትምህርት እናገኛለን? (jd-E 112 አን. 4-5)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዮናስ 3:1-10

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) wp17.6 የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ—ለተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) wp17.6—ከዚህ በፊት መጽሔቱ ለተበረከተለት ሰው እንዴት ተመላልሶ መጠየቅ ማድረግ እንደሚቻል አሳይ። መጽሐፍ ቅዱስን ከምናስጠናባቸው ጽሑፎች መካከል አንዱን አስተዋውቅ።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ld ገጽ 12-13—የመረጥካቸውን ሥዕሎች መጠቀም ትችላለህ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 98

  • “ከዮናስ መጽሐፍ የምናገኛቸው ትምህርቶች”፦ (15 ደቂቃ) የቤተሰብ አምልኮ፦ ዮናስ—ከይሖዋ ምሕረት ትምህርት ማግኘት የሚለውን ቪዲዮ ካጫወትክ በኋላ በርዕሱ ላይ ውይይት አድርጉ።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 17 አን. 19-20፣ “የመንግሥቱን አገልጋዮች የሚያሠለጥኑ ትምህርት ቤቶች” የሚለው ሣጥንና “የአምላክ መንግሥት ለአንተ ምን ያህል እውን ነው?” የሚለው የክለሳ ሣጥን

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 150 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ