የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 የካቲት ገጽ 6
  • “የምድር ሁሉ ዳኛ” በሰዶምና በገሞራ ላይ የጥፋት ፍርድ በየነ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “የምድር ሁሉ ዳኛ” በሰዶምና በገሞራ ላይ የጥፋት ፍርድ በየነ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መሐሪ በሆነው “የምድር ሁሉ ዳኛ” ተማመኑ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
  • የሎጥን ሚስት አስታውሱ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 የካቲት ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 18-19

“የምድር ሁሉ ዳኛ” በሰዶምና በገሞራ ላይ የጥፋት ፍርድ በየነ

18:23-25, 32; 19:24, 25

ይሖዋ በሰዶም እና በገሞራ ላይ ከወሰደው እርምጃ ምን እንማራለን?

  • ይሖዋ ክፋትን ለዘላለም አይታገሥም

  • ከመጪው ጥፋት የሚተርፉት የአምላክን ፈቃድ ለማስተዋልና ለመፈጸም ጥረት የሚያደርጉ ሰዎች ናቸው።—ሉቃስ 17:28-30

አንድ ወጣት ወንድም የይሖዋ ምሥክር ያልሆኑ ሰዎች አብሯቸው መጠጥ እንዲጠጣ፣ ሲጋራ እንዲያጨስና ቁማር እንዲጫወት ያቀረቡለትን ግብዣ እንደማይቀበል ሲገልጽ

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘በዚህ ክፉ ዓለም ውስጥ የሚፈጸመውን ዓይን ያወጣ ምግባር ስመለከት እሳቀቃለሁ?’ (2ጴጥ 2:7) ‘በዕለት ተዕለት ሕይወቴ የማከናውናቸው ነገሮች የይሖዋን ፈቃድ ለማድረግ ከሁሉ የላቀ ቦታ እንደምሰጥ ያሳያሉ?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ