የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb21 ሐምሌ ገጽ 14
  • ይሖዋን ማገልገል ያን ያህል ከባድ አይደለም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን ማገልገል ያን ያህል ከባድ አይደለም
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “አምላክህ ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • መጽሐፍ ቅዱስ—ልብ ወለድ ወይስ እውነተኛ ታሪክ?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • በመንፈስ መሪነት በተቀናበረ መዝሙር ላይ ካሉ ምሳሌያዊ አገላለጾች የምናገኘው ትምህርት
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • ይሖዋ የድፍረት እርምጃን ይባርካል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
mwb21 ሐምሌ ገጽ 14
አንድ ወጣት ወንድም የማያምኑ ቤተሰቦቹ ዘና ብለው ቤት ቁጭ ብለው እሱ ወደ ስብሰባ ለመሄድ ሲዘጋጅ።አንድ ወጣት ወንድም የማያምኑ ቤተሰቦቹ ዘና ብለው ቤት ቁጭ ብለው እሱ ወደ ስብሰባ ለመሄድ ሲዘጋጅ።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ይሖዋን ማገልገል ያን ያህል ከባድ አይደለም

የአምላክን ትእዛዛት መማርና ትእዛዛቱን መከተል ከአቅማችን በላይ አይደለም (ዘዳ 30:11-14፤ w09 11/1 31 አን. 2)

ይሖዋ ለእያንዳንዳችን ምርጫ ሰጥቶናል (ዘዳ 30:15፤ w09 11/1 31 አን. 1)

ይሖዋ ሕይወትን እንድንመርጥ ያበረታታናል (ዘዳ 30:19፤ w09 11/1 31 አን. 4)

ይሖዋን መመሪያና ኃይል እንዲሰጠን የምንጠይቀው ከሆነ እሱን ማገልገል ያን ያህል ከባድ አይሆንብንም።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ