የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb21 ሐምሌ ገጽ 16
  • ደፋር መሆን ያን ያህል ከባድ አይደለም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ደፋር መሆን ያን ያህል ከባድ አይደለም
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ደፋሮች ሁኑ!
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • “ደፋርና ብርቱ ሁን”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ድፍረት ስጠኝ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
mwb21 ሐምሌ ገጽ 16
አንዲት ወጣት እህት በስልኳ ተጠቅማ አብራት ለምትማር ልጅ በድፍረት ስትመሠክር።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ደፋር መሆን ያን ያህል ከባድ አይደለም

ድፍረት ጠንካራ፣ የማይበገርና ልበ ሙሉ መሆንን የሚያመለክት ባሕርይ ነው። ደፋር ሰው ፍርሃት የሚባል ነገር አይሰማውም ማለት አይደለም። ከዚህ ይልቅ ፍርሃት ቢሰማውም ትክክለኛውን እርምጃ ከመውሰድ ወደኋላ አይልም። የእውነተኛ ድፍረት ምንጭ ይሖዋ ነው። (መዝ 28:7) ወጣቶች ደፋር እንደሆኑ ማሳየት የሚችሉት እንዴት ነው?

የፈሪዎችን ሳይሆን የደፋሮችን አርዓያ ተከተሉ! የሚለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • ወጣቶች ድፍረት የሚጠይቁ ምን ሁኔታዎች ያጋጥሟቸዋል?

  • ደፋር እንድንሆን የሚረዱን የትኞቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባዎች ናቸው?

  • ድፍረት ማሳየት እኛንም ሆነ የሚመለከቱንን ሰዎች የሚጠቅመው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ