የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb24 መጋቢት ገጽ 13
  • ከሚያዝያ 22-28

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከሚያዝያ 22-28
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2024
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2024
mwb24 መጋቢት ገጽ 13

ከሚያዝያ 22-28

መዝሙር 32–33

መዝሙር 103 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

1. ከባድ ኃጢአት ከፈጸምን መናዘዝ ያለብን ለምንድን ነው?

(10 ደቂቃ)

ዳዊት ኃጢአቱን ለመደበቅ በሞከረበት ወቅት በጭንቀት ተውጦ ነበር፤ ይህ የሆነው ከቤርሳቤህ ጋር ምንዝር በፈጸመበት ወቅት ሊሆን ይችላል (መዝ 32:3, 4፤ w93 3/15 9 አን. 7)

ዳዊት ኃጢአቱን ለይሖዋ በመናዘዙ ይቅር ተብሏል (መዝ 32:5፤ cl 262 አን. 8)

ዳዊት የይሖዋን ይቅርታ ካገኘ በኋላ እፎይታ ተሰምቶታል (መዝ 32:1፤ w01 6/1 30 አን. 1)

ሥዕሎች፦ 1. አንድ ወጣት ወንድም በሐዘን ተውጦ አንገቱን አቀርቅሯል። 2. ሲጸልይ። 3. ከሁለት የጉባኤ ሽማግሌዎች ጋር ተሰብስቦ። 4. ንጹሕ ሕሊና ስላለው ፈገግ ብሎ።

ከባድ ኃጢአት ከፈጸምን ስህተታችንን በትሕትና አምነን በመቀበልና ይሖዋን ይቅርታ በመጠየቅ ኃጢአታችንን ለእሱ ልንናዘዝ ይገባል። የሽማግሌዎችን እርዳታም መጠየቅ ይኖርብናል፤ እነሱም እንደገና በመንፈሳዊ ጤናማ እንድንሆን ይረዱናል። (ያዕ 5:14-16) በውጤቱም ከይሖዋ ዘንድ የመታደስ ዘመን ይመጣልናል።—ሥራ 3:19

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • መዝ 33:6—ከይሖዋ አፍ የሚወጣው “መንፈስ” ምንድን ነው? (w06 5/15 20 አን. 1)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

(4 ደቂቃ) መዝ 33:1-22 (th ጥናት 11)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. ትሕትና—ጳውሎስ ምን አድርጓል?

(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም lmd ምዕራፍ 4 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።

5. ትሕትና—ጳውሎስን ምሰል

(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 4 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 74

6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 8 አን. 22-24፣ በገጽ 67 ላይ ያለው ሣጥን

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 39 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ