ከሰኔ 2-8
ምሳሌ 16
መዝሙር 36 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
1. ጥሩ ውሳኔ ለማድረግ የሚረዱ ሦስት ጥያቄዎች
(10 ደቂቃ)
የይሖዋ መመሪያ እንደሚጠቅመኝ እተማመናለሁ? (ምሳሌ 16:3, 20፤ w14 1/15 19 አን. 11-12)
ውሳኔዬ ይሖዋን ያስደስተዋል? (ምሳሌ 16:7)
ሌሎች የሚናገሩት ወይም የሚያደርጉት ነገር ከመጠን በላይ ተጽዕኖ አሳድሮብኛል? (ምሳሌ 16:25፤ w13 9/15 17 አን. 1-3)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘እነዚህ ጥያቄዎች ከአለባበስና ከአጋጌጥ ጋር በተያያዘ ጥሩ ምርጫ እንዳደርግ የሚረዱኝ እንዴት ነው?’
2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች
(10 ደቂቃ)
3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ
(4 ደቂቃ) ምሳሌ 16:1-20 (th ጥናት 12)
4. ውይይት መጀመር
(3 ደቂቃ) መደበኛ ያልሆነ ምሥክርነት። ግለሰቡ ከjw.org ጥቅም ማግኘት የሚችለው እንዴት እንደሆነ አሳየው። (lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 5)
5. ተመላልሶ መጠየቅ
(4 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። ቀደም ሲል መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ፈቃደኛ ያልነበረን ሰው ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 9 ነጥብ 5)
6. ንግግር
(5 ደቂቃ) ijwbv ርዕስ 40—ጭብጥ፦ የምሳሌ 16:3 ትርጉም ምንድን ነው? (th ጥናት 8)
መዝሙር 32
7. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ
(15 ደቂቃ)
8. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 27 አን. 10-18