የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 117
  • መማር ይኖርብናል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መማር ይኖርብናል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መማር ይኖርብናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 117

መዝሙር 117

መማር ይኖርብናል

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 50:4፤ 54:13)

1. መንፈስ ይላል፦ “ኑ የሕይወት ውኃ ጠጡ።”

ይሖዋን በማወቅ ተደሰቱ።

አምላክ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።

እውነትን ’ሚራብ ሁሉ ይጠግባል።

2. መሰብሰባችንን መቼም ቸል አንበል፤

ከአምላክ መማር ይኖርብናል።

ስብሰባዎቹ ያበረታሉ፤

መንፈሱና ወንድሞች ስላሉ።

3. የውዳሴ መዝሙሮች ያበረታሉ፤

ሥልጡን አንደበት ጣፋጭ ነው ቃሉ።

ካምላክ ሕዝቦች ጋር መሰብሰብ አንተው፤

ሁሌም ’ንገኝ በመካከላቸው።

(በተጨማሪም ዕብ. 10:24, 25⁠ን እና ራእይ 22:17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ