የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ታኅሣሥ ገጽ 4
  • ‘በተራሮች መካከል ካለው ሸለቆ’ አትውጡ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘በተራሮች መካከል ካለው ሸለቆ’ አትውጡ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጥበቃ ከምታገኙበት ከይሖዋ ሸለቆ አትውጡ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • ሕይወት በሞት ሸለቆ
    ንቁ!—2006
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ታኅሣሥ ገጽ 4
‘በተራሮች መካከል ባለው ሸለቆ’ ውስጥ የሚሄዱ ሰዎች

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘካርያስ 9-14

‘በተራሮች መካከል ካለው ሸለቆ’ አትውጡ

14:3-5

ይሖዋ በጽንፈ ዓለማዊ ሉዓላዊነቱ ሥር ያለ መስተዳድር የሆነውን መሲሐዊውን መንግሥት በ1914 ሲያቋቁም በምሳሌያዊ ሁኔታ ‘ተራራው ተከፍሎ እጅግ ትልቅ ሸለቆ’ ተፈጥሯል። ከ1919 አንስቶ የአምላክ ሕዝቦች ‘በተራሮች መካከል ባለው በዚህ ሸለቆ’ ውስጥ ጥበቃ አግኝተዋል

ሰዎች የይሖዋ ጥበቃ ወደሚገኝበት ‘ሸለቆ መሸሽ’ የሚችሉት እንዴት ነው?

14:12, 15

ከዚህ ምሳሌያዊ ሸለቆ ውጭ ያሉ ሰዎች በሙሉ በአርማጌዶን ይጠፋሉ

የይሖዋ ጥበቃ በሚገኝበት ሸለቆ ውስጥ መቆየት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ