የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሐምሌ ገጽ 5
  • “እናንተ ከብዙ ድንቢጦች የላቀ ዋጋ አላችሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እናንተ ከብዙ ድንቢጦች የላቀ ዋጋ አላችሁ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከፍ አድርጎ የሚመለከተን አምላክ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • “የራስ ጠጒራችሁ እንኳ አንድ ሳይቀር” በይሖዋ ተቆጥሯል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • በአምላክ ፊት ዋጋ አላችሁ!
    ንቁ!—1999
  • በስደት ላይ ለሚገኙ ክርስቲያኖች መጸለያችሁን አትርሱ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሐምሌ ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሉቃስ 12-13

“እናንተ ከብዙ ድንቢጦች የላቀ ዋጋ አላችሁ”

12:6, 7

ሁለት ድንቢጦች

ኢየሱስ በሉቃስ 12:6, 7 ላይ የተናገረው ሐሳብ አውድ ምንድን ነው? በቁጥር 4 ላይ እንደምናነበው ኢየሱስ ተከታዮቹ፣ ሊቃወሟቸው አልፎ ተርፎም ሊገድሏቸው የሚችሉ ሰዎችን መፍራት እንደሌለባቸው ነግሯቸዋል። ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ወደፊት ለሚጠብቃቸው ተቃውሞ እያዘጋጃቸው ነበር። ይሖዋ ሁሉንም አገልጋዮቹን ከፍ አድርጎ እንደሚመለከታቸውና ዘላቂ ጉዳት እንዲደርስባቸው እንደማይፈቅድ አረጋግጦላቸዋል።

ስደት እየደረሰባቸው ላሉ ወንድሞችና እህቶች አሳቢነት በማሳየት ረገድ ይሖዋን መምሰል የምንችለው እንዴት ነው?

በእምነታቸው ምክንያት የታሰሩ ወንድሞችንና እህቶችን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃ ማግኘት የምንችለው ከየት ነው?

በአሁኑ ጊዜ በየት የሚኖሩ ወንድሞችና እህቶች በእስር ላይ ይገኛሉ?

አንድ ወንድም እስር ቤት ውስጥ ሆኖ ሲጸልይ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ