የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ኅዳር ገጽ 4
  • የአምላክን ቃል በድፍረት መናገራቸውን ቀጠሉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክን ቃል በድፍረት መናገራቸውን ቀጠሉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኢየሱስ ሰዎችን ይወድ ነበር
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ለውይይት የሚሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሶች
    ለውይይት የሚሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሶች
  • ‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ኅዳር ገጽ 4
ጴጥሮስና ዮሐንስ ለሊቀ ካህናቱ እንዲሁም ለሌሎች በድፍረት ሲናገሩ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 4-5

የአምላክን ቃል በድፍረት መናገራቸውን ቀጠሉ

4:5-13, 18-20, 23-31

ሐዋርያት አስተማሪ ለመሆን የሚያስፈልገውን ብቃት ያገኙት እንዴት ነው? በእርግጠኝነት እና በድፍረት ለመናገር የረዳቸውስ ምንድን ነው? ከታላቁ አስተማሪ “ከኢየሱስ ጋር” የነበሩ ሲሆን ከእሱም ተምረዋል። (ሥራ 4:13) እኛስ ውጤታማ አስተማሪ ለመሆን የሚረዱን ከኢየሱስ ልንማር የምንችላቸው ነገሮች የትኞቹ ናቸው?

የሚከተሉትን ጥቅሶች፣ ከጥቅሶቹ ከሚገኘው ትምህርት ጋር አዛምድ።

ጥቅሶች

ትምህርት

  • ማቴ 6:33፤ ማር 6:31-34

  • ማቴ 10:18-20፤ 21:23-27

  • ማቴ 21:15, 16፤ ዮሐ 7:16

  • ማቴ 21:22፤ ሉቃስ 22:39-41

  • በይሖዋ ታመን

  • የምታስተምረው ነገር በቅዱሳን መጻሕፍት ላይ የተመሠረተ ይሁን

  • ሰዎችን አትፍራ

  • አገልግሎትህን ከግል ፍላጎቶችህ አስቀድም

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ