የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ታኅሣሥ ገጽ 3
  • ‘ሁለቱ ምሥክሮች’ ተገደሉ፤ ከዚያም እንደገና ሕያው ሆኑ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ሁለቱ ምሥክሮች’ ተገደሉ፤ ከዚያም እንደገና ሕያው ሆኑ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ‘በደረቁት አጥንቶች’ እና ‘በሁለቱ ምሥክሮች’ መካከል ያለው ዝምድና ምንድን ነው?
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • ሁለቱን ምሥክሮች እንደገና ሕያው ማድረግ
    ራእይ—ታላቁ መደምደሚያው ደርሷል!
  • የዳንኤል ትንቢታዊ ቀኖችና እምነታችን
    መጠበቂያ ግንብ—1993
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ታኅሣሥ ገጽ 3
በራእይ መጽሐፍ ላይ የተገለጹት ‘ሁለት ምሥክሮች’ እያንዳንዳቸው ከመቅረዝና ከወይራ ዛፍ ፊት ቆመዋል

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ራእይ 10-12

‘ሁለቱ ምሥክሮች’ ተገደሉ፤ ከዚያም እንደገና ሕያው ሆኑ

11:3-11

  • ‘ሁለቱ ምሥክሮች’፦ የአምላክ መንግሥት በ1914 ሲቋቋም ለሥራው አመራር ይሰጡ የነበሩትን ቅቡዓን ወንድሞች ያቀፈውን አነስተኛ ቡድን ያመለክታል

  • ተገደሉ፦ ለሦስት ዓመት ተኩል ያህል “ማቅ ለብሰው” ከሰበኩ በኋላ ‘መገደላቸው’ እስር ቤት ገብተው ከእንቅስቃሴ ውጭ እንዲሆኑ መገደዳቸውን ያመለክታል

  • ዳግመኛ ሕያው ሆኑ፦ ምሳሌያዊው የሦስት ቀን ተኩል ጊዜ ሲያበቃ ከእስር ተፈተው እንደ ቀድሞው ለስብከቱ ሥራ አመራር መስጠታቸውን እንደቀጠሉ ያሳያል

ራእይ 11:1, 2 እነዚህን ክስተቶች በሚልክያስ 3:1-3 ላይ ከተገለጸው መንፈሳዊው ቤተ መቅደስ ከሚመረመርበትና ከሚነጻበት ጊዜ ጋር አያይዞ ይጠቅሳቸዋል። ትንቢታዊው የጊዜ ሰሌዳ የሚከተሉትን ነገሮች ያሳያል፦ ከ1914 መገባደጃ ጀምሮ እስከ 1919 መባቻ ድረስ ቤተ መቅደሱ የነጻበት ጊዜ፤ ከ1914 መገባደጃ አንስቶ እስከ 1918 መባቻ ድረስ ሦስት ዓመት ተኩል ወይም 1,260 ቀናት፤ ከ1918 መባቻ አንስቶ እስከ 1919 መባቻ ድረስ ሦስት ተኩል ቀናት
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ