ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 49-50
ይሖዋ ትሑታንን ይባርካል፤ እብሪተኞችን ደግሞ ይቀጣል
ንስሐ የገቡ እስራኤላውያን ይሖዋ ከምርኮ ነፃ ሲያወጣቸው በደስታ ያለቅሳሉ
ከእሱ ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን ያድሳሉ፤ ከዚያም ረጅም ጉዞ ተጉዘው ወደ ኢየሩሳሌም በመመለስ ንጹሑን አምልኮ መልሰው ያቋቁማሉ
እብሪተኛዋ ባቢሎን በይሖዋ ሕዝቦች ላይ በፈጸመችው የጭካኔ ድርጊት የተነሳ መቀጣቷ አይቀርም
በትንቢት በተነገረው መሠረት ባቢሎን ሰው የማይኖርባት የፍርስራሽ ክምር ሆነች