ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መክብብ 7-12
“በወጣትነትህ ጊዜ ታላቁን ፈጣሪህን አስብ”
በወጣትነታችሁ፣ ያላችሁን ችሎታ ታላቁን ፈጣሪያችሁን ለማገልገል በመጠቀም እሱን ማሰብ ትችላላችሁ
ብዙ ወጣቶች፣ ተፈታታኝ ኃላፊነቶችን ለመወጣት የሚያስችል ጤንነትና ጉልበት አላቸው
ወጣቶች፣ በዕድሜ ገፍተው አቅማቸው ሳይገደብ በፊት ጊዜያቸውንና ጉልበታቸውን አምላክን ለማገልገል መጠቀም አለባቸው
በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።
ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መክብብ 7-12
ብዙ ወጣቶች፣ ተፈታታኝ ኃላፊነቶችን ለመወጣት የሚያስችል ጤንነትና ጉልበት አላቸው
ወጣቶች፣ በዕድሜ ገፍተው አቅማቸው ሳይገደብ በፊት ጊዜያቸውንና ጉልበታቸውን አምላክን ለማገልገል መጠቀም አለባቸው