የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 88
  • መንገድህን አሳውቀኝ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መንገድህን አሳውቀኝ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መንገድህን አሳውቀኝ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 88

መዝሙር 88

መንገድህን አሳውቀኝ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 25:4)

  1. 1. ይሖዋ በፊትህ ተሰብስበናል፤

    ግብዣህንም ተቀብለናል።

    ቃልህ ብርሃን ነው፤ መንገድ ያሳየናል።

    ያንተን ትም’ርት ይገልጽልናል።

    (አዝማች)

    አምላኬ ሆይ፣ ልወቅ መንገድህን፤

    አስተምረኝ የጽድቅ ሕጎችህን።

    በ’ውነተኛው ጎዳና ላይ ምራኝ፤

    ት’ዛዛትህ ደስታ ያስገኙልኝ።

  2. 2. አምላካችን ሆይ፣ ጥበብህ ጥልቅ ነው፤

    ሥርዓትህ የሚያረጋጋ ነው።

    በድንቅ ነገሮች ተሞልቷል ያንተ ቃል፤

    ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።

    (አዝማች)

    አምላኬ ሆይ፣ ልወቅ መንገድህን፤

    አስተምረኝ የጽድቅ ሕጎችህን።

    በ’ውነተኛው ጎዳና ላይ ምራኝ፤

    ት’ዛዛትህ ደስታ ያስገኙልኝ።

(በተጨማሪም ዘፀ. 33:13⁠ን፣ መዝ. 1:2⁠ን እና 119:27, 35, 73, 105⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ