የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 45:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 አምላክ ለዘላለም ዙፋንህ ነው፤+

      የመንግሥትህ በትር የቅንነት* በትረ መንግሥት ነው።+

  • መዝሙር 72:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 72 አምላክ ሆይ፣ ፍርዶችህን ለንጉሡ ስጥ፤

      ጽድቅህንም ለንጉሡ ልጅ አጎናጽፍ።+

  • ኢሳይያስ 9:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 በዳዊት ዙፋንና+ በመንግሥቱ ላይ ይቀመጣል፤

      እየተጠናከረ የሚሄደው አገዛዙም* ሆነ

      ሰላሙ ፍጻሜ አይኖረውም።+

      ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

      በማይናወጥ ሁኔታ ይመሠረታል፤+

      በፍትሕና+ በጽድቅም+ ጸንቶ ይኖራል።

      የሠራዊት ጌታ የይሖዋ ቅንዓት ይህን ያደርጋል።

  • ኢሳይያስ 11:4, 5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኤርምያስ 23:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 “እነሆ፣ ለዳዊት፣ ጻድቅ ቀንበጥ* የማስነሳበት ጊዜ እየደረሰ ነው”+ ይላል ይሖዋ። “ንጉሥም ይገዛል፤+ በማስተዋል ይመላለሳል እንዲሁም በምድሪቱ ላይ ለፍትሕና ለጽድቅ ይቆማል።+

  • ዘካርያስ 9:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ እጅግ ሐሴት አድርጊ።

      የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ሆይ፣ በድል አድራጊነት ጩኺ።

      እነሆ፣ ንጉሥሽ ወደ አንቺ ይመጣል።+

      እሱ ጻድቅ ነው፤ መዳንንም ያመጣል፤*

      ትሑት ነው፤+ ደግሞም በአህያ፣

      በአህያዪቱ ልጅ፣ በውርንጭላ* ላይ ይቀመጣል።+

  • ዕብራውያን 1:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ጽድቅን ወደድክ፤ ዓመፅን ጠላህ። ስለዚህ አምላክ ይኸውም አምላክህ ከባልንጀሮችህ* ይበልጥ በደስታ ዘይት ቀባህ።”+

  • ራእይ 19:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 እኔም ሰማይ ተከፍቶ አየሁ፤ እነሆም፣ ነጭ ፈረስ ነበር።+ በእሱም ላይ የተቀመጠው “ታማኝና+ እውነተኛ”+ ተብሎ ይጠራል፤ እሱም በጽድቅ ይፈርዳል እንዲሁም ይዋጋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ