የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 55
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • በነፃ እንዲበሉና እንዲጠጡ የቀረበ ግብዣ (1-5)

      • ይሖዋንና አስተማማኝ የሆነውን ቃሉን ፈልጉ (6-13)

        • የአምላክ መንገድ ከሰው መንገድ ከፍ ያለ ነው (8, 9)

        • የአምላክ ቃል መፈጸሙ የተረጋገጠ ነው (10, 11)

ኢሳይያስ 55:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 42:2፤ 63:1፤ አሞጽ 8:11፤ ማቴ 5:6
  • +ኢሳ 41:17
  • +ኢዩ 3:18
  • +ራእይ 21:6፤ 22:17

ኢሳይያስ 55:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በብዙ ድካም ያገኛችሁትን ገንዘብ።”

  • *

    ቃል በቃል “በስብ።”

  • *

    ወይም “ነፍሳችሁም ምርጥ ምግብ በመብላት ሐሴት ታደርጋለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 25:6
  • +መዝ 36:7, 8፤ 63:5

ኢሳይያስ 55:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሳችሁም በሕይወት ትኖራለች።”

  • *

    ወይም “እምነት የሚጣልበት፤ አስተማማኝ የሆነ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ያዕ 4:8
  • +2ሳሙ 7:8, 16፤ 23:5፤ መዝ 89:28, 29፤ ኤር 33:25, 26፤ ሥራ 13:34
  • +ኢሳ 61:8

ኢሳይያስ 55:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ራእይ 1:5፤ 3:14
  • +ዳን 9:25፤ ማቴ 23:10
  • +ዘፍ 49:10

ኢሳይያስ 55:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘካ 8:23
  • +ኢሳ 49:3፤ 60:9

ኢሳይያስ 55:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 28:9
  • +መዝ 145:18፤ ያዕ 4:8

ኢሳይያስ 55:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በነፃ ይቅር ይላልና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 18:21፤ ሥራ 3:19
  • +ዘፀ 34:6፤ 2ዜና 33:12, 13
  • +ዘኁ 14:18፤ መዝ 103:12, 13፤ ኢሳ 43:25

ኢሳይያስ 55:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 40:5

ኢሳይያስ 55:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 103:11

ኢሳይያስ 55:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፈቃዴን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 23:19፤ ኢሳ 46:11
  • +መዝ 135:6፤ ኢሳ 46:10
  • +ኢያሱ 23:14፤ ኢሳ 45:23

ኢሳይያስ 55:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 35:10
  • +ኢሳ 54:13፤ 66:12
  • +ኢሳ 42:11
  • +ኢሳ 44:23

ኢሳይያስ 55:13

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የይሖዋን ስም ያስጠራል።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 41:19፤ 60:13
  • +ኤር 33:9

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 55:1መዝ 42:2፤ 63:1፤ አሞጽ 8:11፤ ማቴ 5:6
ኢሳ. 55:1ኢሳ 41:17
ኢሳ. 55:1ኢዩ 3:18
ኢሳ. 55:1ራእይ 21:6፤ 22:17
ኢሳ. 55:2ኢሳ 25:6
ኢሳ. 55:2መዝ 36:7, 8፤ 63:5
ኢሳ. 55:3ያዕ 4:8
ኢሳ. 55:32ሳሙ 7:8, 16፤ 23:5፤ መዝ 89:28, 29፤ ኤር 33:25, 26፤ ሥራ 13:34
ኢሳ. 55:3ኢሳ 61:8
ኢሳ. 55:4ራእይ 1:5፤ 3:14
ኢሳ. 55:4ዳን 9:25፤ ማቴ 23:10
ኢሳ. 55:4ዘፍ 49:10
ኢሳ. 55:5ዘካ 8:23
ኢሳ. 55:5ኢሳ 49:3፤ 60:9
ኢሳ. 55:61ዜና 28:9
ኢሳ. 55:6መዝ 145:18፤ ያዕ 4:8
ኢሳ. 55:7ሕዝ 18:21፤ ሥራ 3:19
ኢሳ. 55:7ዘፀ 34:6፤ 2ዜና 33:12, 13
ኢሳ. 55:7ዘኁ 14:18፤ መዝ 103:12, 13፤ ኢሳ 43:25
ኢሳ. 55:8መዝ 40:5
ኢሳ. 55:9መዝ 103:11
ኢሳ. 55:11ዘኁ 23:19፤ ኢሳ 46:11
ኢሳ. 55:11መዝ 135:6፤ ኢሳ 46:10
ኢሳ. 55:11ኢያሱ 23:14፤ ኢሳ 45:23
ኢሳ. 55:12ኢሳ 35:10
ኢሳ. 55:12ኢሳ 54:13፤ 66:12
ኢሳ. 55:12ኢሳ 42:11
ኢሳ. 55:12ኢሳ 44:23
ኢሳ. 55:13ኢሳ 41:19፤ 60:13
ኢሳ. 55:13ኤር 33:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 55:1-13

ኢሳይያስ

55 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ+ ኑ፤ ወደ ውኃው ኑ!+

እናንተ ገንዘብ የሌላችሁ ኑና ገዝታችሁ ብሉ!

አዎ፣ ኑና ያለገንዘብ፣ ያለዋጋም የወይን ጠጅና ወተት+ ግዙ።+

 2 ምግብ ላልሆነ ነገር ለምን ገንዘባችሁን ታወጣላችሁ?

እርካታ ለማያስገኝ ነገርስ ለምን ገቢያችሁን* ታባክናላችሁ?

እኔን በጥሞና አዳምጡ፤ መልካም የሆነውንም ብሉ፤+

ምርጥ ምግብ በመብላትም* ሐሴት ታደርጋላችሁ።*+

 3 ጆሯችሁን አዘንብሉ፤ ወደ እኔም ኑ።+

አዳምጡ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤*

ለዳዊት ካሳየሁት የማይከስም * ታማኝ ፍቅር+ ጋር በሚስማማ ሁኔታ

ከእናንተ ጋር የዘላለም ቃል ኪዳን አደርጋለሁ።+

 4 እነሆ፣ ለብሔራት ምሥክር፣+

መሪና+ አዛዥ+ አድርጌዋለሁ።

 5 እነሆ፣ የማታውቀውን ብሔር ትጠራለህ፤

የማያውቅህ ብሔርም ለአምላክህ ለይሖዋና ለእስራኤል ቅዱስ ሲል

ወደ አንተ ሮጦ ይመጣል፤+

ምክንያቱም እሱ ክብር ያጎናጽፍሃል።+

 6 ይሖዋን በሚገኝበት ጊዜ ፈልጉት።+

በቅርብም ሳለ ጥሩት።+

 7 ክፉ ሰው መንገዱን፣

መጥፎ ሰውም ሐሳቡን ይተው፤+

ምሕረት ወደሚያሳየው አምላካችን ወደ ይሖዋ ይመለስ፤+

ይቅርታው ብዙ ነውና።*+

 8 “ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፣

መንገዳችሁም እንደ መንገዴ አይደለምና”+ ይላል ይሖዋ።

 9 “ሰማያት ከምድር ከፍ እንደሚሉ

መንገዴ ከመንገዳችሁ፣

ሐሳቤም ከሐሳባችሁ ከፍ ያለ ነው።+

10 ዝናብና በረዶ ከሰማይ እንደሚወርድ፣

ምድርን በማራስ እንድታበቅልና እንድታፈራ፣

ለዘሪው ዘርን፣ ለበላተኛውም ምግብን እንድትሰጥ ሳያደርግ ወደመጣበት እንደማይመለስ ሁሉ፣

11 ከአፌ የሚወጣውም ቃሌ እንዲሁ ይሆናል።+

ደስ የሚያሰኘኝን ነገር* ያደርጋል፣+

የተላከበትንም ዓላማ በእርግጥ ይፈጽማል እንጂ

ያላንዳች ውጤት ወደ እኔ አይመለስም።+

12 በታላቅ ደስታ ትወጣላችሁና፤+

በሰላምም ትመለሳላችሁ።+

ተራሮቹና ኮረብቶቹ በደስታ በፊታችሁ እልል ይላሉ፤+

የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ።+

13 በቁጥቋጦ ፋንታ የጥድ ዛፍ ይበቅላል፤+

በሳማም ፋንታ የአደስ ዛፍ ይበቅላል።

የይሖዋ ስም እንዲገን ያደርጋል፤*+

እንዲሁም ፈጽሞ የማይጠፋ የዘላለም ምልክት ይሆናል።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ