-
1 ሳሙኤል 2:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ከዚያም ሐና እንዲህ ስትል ጸለየች፦
አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ፣
በማዳን ሥራዎችህ ደስ ብሎኛልና።
-
-
1 ዜና መዋዕል 16:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 መላዋ ምድር ለይሖዋ ትዘምር!
ማዳኑን በየቀኑ አሳውቁ!+
-