የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 5:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ምንጊዜም እኔን የሚፈራና+ ትእዛዛቴን ሁሉ የሚጠብቅ ልብ+ ቢኖራቸው ምናለ፤ እንዲህ ቢሆን ለእነሱም ሆነ ለልጆቻቸው ለዘላለም መልካም ይሆንላቸው ነበር!+

  • ኢሳይያስ 48:17, 18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 የሚቤዥህ፣ የእስራኤል ቅዱስ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦+

      “የሚጠቅምህን ነገር* የማስተምርህ፣+

      ልትሄድበትም በሚገባህ መንገድ የምመራህ

      እኔ ይሖዋ አምላክህ ነኝ።+

      18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ምንኛ መልካም ነው!+

      እንዲህ ብታደርግ ሰላምህ እንደ ወንዝ፣+

      ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ ይሆናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ