የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 1:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይልቁንም በይሖዋ ሕግ ደስ ይለዋል፤+

      ሕጉንም በቀንና በሌሊት በለሆሳስ ያነበዋል።*+

       3 በጅረቶች ዳር እንደተተከለ፣

      ፍሬውን በወቅቱ እንደሚሰጥ፣

      ቅጠሉም እንደማይጠወልግ ዛፍ ይሆናል።

      የሚሠራውም ሁሉ ይሳካለታል።+

  • መዝሙር 52:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 እኔ ግን በአምላክ ቤት እንዳለ የለመለመ የወይራ ዛፍ እሆናለሁ፤

      ለዘላለም በአምላክ ታማኝ ፍቅር እታመናለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ